1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሁለት የአርበኞች ግንቦት 7 አቀባበል ኮ/ አባላት መታሰር

ረቡዕ፣ መስከረም 9 2011

ከጥቂት ጊዜ በፊት ወደ ሀገር ቤት የገባው የአርበኞች ግንቦት ሰባት የአቀባበል ስነ ስርዓት ኮሚቴ አባላት ከነበሩት ወጣቶች መካከል ሁለቱ ዛሬ መታሰራቸው ተሰማ። ብርሀኑ ተክሌ ያሬድ እና መኮንን ለገሠ ለጥያቄ ትፈፈለጋላችሁ ተብለው በፖሊስ መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው ለ DW ተናግረዋል።

Logo Patriot Ginbot 7

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW