ሁለገቡ አርቲስት እንድሪስ አህመድ2 መስከረም 2008እሑድ፣ መስከረም 2 2008አርቲስት እንድሪስ አህመድ ከ45 አመታት በፊት ነበር በብሄራዊ ቴዓትር ስራ የጀመሩት። ወሎ ክፍለ ሃገር ቢወለዱም ዳንስ የተማሩት በቅጽል ስሙ ውቤ በርሃ ተብሎ በሚታወቀው ደጃች ውቤ ሰፈር ነበር። አርቲስ እንድሪስ አህመድ ቡጊና ትዊስት ከደነሱበት ብሄራዊ ቴዓትር በጡረታ ቢሰናበቱም አሁን በፊልም ትወና ላይ ተሰማርተዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Oliver Killigማስታወቂያሁለገቡ አርቲስት እንድሪስ አህመድThis browser does not support the audio element.