ሃተታ፤ የሜርክል የመካከለኛዉ ምሥራቅ እና የሩስያ ጉብኝት
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 24 2009ማስታወቂያ
ላለፉት 12 ዓመታት ጀርመንን በመራሂተ መንግሥትነት በመምራት ላይ የሚገኙት አንጌላ ሜርክል ፖለቲካዊ መፍትሄን በማግኘት ረገድ ምንም የማይሳናቸዉ ታላቅ ፖለቲከኛ መሆናቸዉ በተለያዩ መድረኮች ተገልጿል። የበርሊኑ ወኪላችን የሳቢነን ሃተታ እንዲህ ያቀርበዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ