ህግ አልባነት በዳርፉር17 ጥር 2000ቅዳሜ፣ ጥር 17 2000በምዕራብ ሱዳን በዳርፉር ግዛት የሚኖረው ህዝብ ስቃይ አሁን ባካባቢው በተጠናከረው የውንብድና እና የዝርፊያ ተግባር ይበልጡን እየከፋ መጣ። ባካባቢው በቀጠለው ውዝግብ ለተጎዳው ህዝብ የምግብ ርዳታ ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት በዚህ የተነሳ መስተጓጎሉን የተመድ የምግብ ርዳታ አቅራቢ ድርጅት ቃል አቀባይ ወይዘሮ ኤሚልያ ካሴላ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጓድ ወታደሮችምስል APማስታወቂያ