1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲስ አስታራቂ ኮሚቴ

ዓርብ፣ ኅዳር 22 2010

ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥረት ተሞክሮ መክሸፉ የሚታወስ ቢሆንም፤ አሁን አዲስ ጥረት መጀመሩን የሚገልፀዉ አስታራቂ ኮሚቴ ሚናው ሽምግልና እንደሆነ እና አላማዉም ሁለቱን ሲኖዶሶች አንድ ማድረግ መሆኑን አስታውቋል።

Kirche in Äthiopien
ምስል AP

የኮሚቴው ሚና ሽምግልና ዓላማው ደግሞ ሁለቱን ሲኖዶሶች አንድ ማድረግ ነው ተብሏል።

This browser does not support the audio element.

የሀገር ውስጥ እና ስደተኛው በሚል ተለያይተው ለዓመታት የዘለቁትን የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ለማስታረቅ የሚሰራ አዲስ ኮሚቴ ተቋቋመ። አዲስ የተቋቋመው ይኽው ኮሚቴ በሀገር ውስጥ ካለው የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶስ እና በዉጭ ሀገር በስደት ከሚገኘዉ ሲኖዶስ ድጋፍ እንዳለው የኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥረት ተሞክሮ መክሸፉ የሚታወስ ቢሆንም፤ አሁን አዲስ ጥረት መጀመሩን የሚገልፀዉ አስታራቂ ኮሚቴ ሚናው ሽምግልና እንደሆነ እና አላማዉም ሁለቱን ሲኖዶሶች አንድ ማድረግ መሆኑን አስታውቋል። መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። 
መክብብ ሸዋ 
ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW