1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለሑጃጆች ቅሬታ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መልስ

ዓርብ፣ ነሐሴ 25 2010

የጠቅላይ ጉባኤዉ ኃላፊዎች እንደሚሉት አሁንም ፀሎታቸዉን ጨርሰዉ ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ ሑጃጆችን የመልስ ጉዞም አየር መንገዱ እያስተጓጎለ ነዉ ሲሉ ያሰሙትን ወቀሳ መሰረተቢስ ነዉ ሲል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስተባበለ።

Äthiopier Haj Pilgern
ምስል DW/N. Sirak

ደንቦኞቻችን በሰላም ሄደዉ እንዲመለሱ ነዉ ጥረታችን

This browser does not support the audio element.

እንደ ድርጅቱ ገላፃ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ለጥቅም ብሎ ሳይሆን ሑጃጆቹ ኢትዮጵያዉያን በመሆናቸዉ ቅድምያ ሰጥቶ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እያስተናገደ መሆኑን ገልፆአል። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ክፍል ከፍተኛ ሃላፊ አቶ ቢሻር አወል እንደተናገሩት የሑጃጅ ደንበኖቻችን በሰላም ሄደዉ ወደ ሃገራቸዉ እንዲመለሱ ጥረት እንደሚደረግና ድርጅቱ ምንም ሌላ አላማ እንደሌለዉ አክለዋል። አቶ ቡሻር አወልን የጂዳ ሳዉዲአረብያ የሚገኘዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ አነጋግሮ ተከታዩዩን ዘገባ ልኮልናል።  

ነብዩ ሲራክ  

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW