1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅትና ኒብል

ረቡዕ፣ ጥር 4 2003

ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅት ( Gesellschaft für bedrohte Völker)ሚንስትር ኒብል በሰብዓዊ መብት ላይ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እንዲወያዩ አሳስቧል።

ኡርሊሽ ዴሊዎስ-ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው ድርጅት ተጠሪምስል presse/GfbV

በተለይም ደግሞ ለውጭ አገር ዜጎች በኪራይ መልክ እየተሰጡ ባሉት ብዙ ሄክታር መሬቶች ላይ ለመንግስት ትችት እንዲያቀርቡ ድርጅቱ አሳስቧል። ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው ድርጅት ተጠሪ የሆኑት ኡርሊሽ ዴሊዎስን ስለተገለፀው ያለአግባብ የመሬት መቀራመትን አስመልክታ ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። ኒብል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በሚወያዩበት ጊዜ ምን አይነት ርእሶችን ማንሳት አለባቸው? ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW