ለአሳንዥ ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔና ስዊድን
ዓርብ፣ ጥር 27 2008ማስታወቂያ
መቀመጫዉን ዤኔቭ ያደረገዉና በተመድ ሥር በፍርደ ገምድል ሁኔታ እስር ላይ ስለሚገኙ ሰዎች ጉዳይ የሚከታተለዉ የምሑራን ቡድን መግለጫ፤ እንደሚያሳየዉ አዉስትራልያዊዉ አሳንጅ፤ ከብሪታንያና ከስዊድን ካሳ ሊከፈለዉ ይገባል። አሳንጅ በብሪታንያ ተይዞ ለስዊድን ተላልፎ እንዳይሰጥ በመፍራት በጎርጎረሳዉያኑ 2012 ዓ,ም ለንደን በሚገኘዉ በኢኳዶር ኤምባሲ ጥገኝነት መጠየቁ ይታወቃል። የስዊድን መንግሥት አሳንጅን አስገድዶ በመድፈር ወንጀል ክስ እንደቀረበበት ሲያስታወቅ ፤ አሳንጅ የተጣለበትን ክስ ሃሰት ሲል ያጣጥላል። በስዊድን የስቶኮልሙ ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል።
ቴዮድሮስ ምህረቱ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ