ለአስመራና አካባቢዋ የንጹህ ዉሃ አቅርቦት14 ነሐሴ 2001ሐሙስ፣ ነሐሴ 14 2001በአስመራ እና አካባቢዋ በቂ ዝናብ በመጣሉ ለሚቀጥለዉ አንድ አመት በቂ የመጠጥ ዉሃ አቅርቦት እንዳለ ተገለጸ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Isabel Schlerkmannማስታወቂያየኤርትራዉ ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን በአስመራ ዙርያ ያለዉን የዉሃ አቅርቦት በተመለከተ የአካባቢዉን የዉሃ ሃብት ሃላፊ አነጋግሮ ይህን ዘገባ አድርሶልናል። ታደሰ እንግዳው/አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ