1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለኢትዮጵያ የታጩት አዲሱ የአሜሪካ አምባሳደር 

ሐሙስ፣ ሐምሌ 6 2009

በኦባማ ዘመነ ስልጣን በተለያዩ የአፍሪቃ ሃገራት ተሾመዉ የነበሩትን አምባሳደር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢትዮጵያ በእጩ አምባሳደርነት አቀረቡ ። የአምባሳደሩ ስልጣን በሴኔቱ የዉጭ ጉዳይ ኮሚቴ ይሁንታን ካገኘ በኋላ ተመራጩ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሄዱ ታዉቋል።

USA Amok Flagge
ምስል Reuters

Ber. USA (Neuer USA_ Botschafter für Äthiopien) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የአሜሪካ የዉጭ ሚኒስትር ጉዳይ መስርያ ቤት ሹመታቸዉን አስመልክቶ ከዶይቼ ቬለ ለቀረበላቸዉ ጥያቄ ከአፍሪቃ ሃጋሮቻችን ጋር በአፍሪቃ ነፃ ፍህታዊና ተዓማኒነት ያለዉ ምርጫን ለማካሄድ ድጋፍ እናደርጋለን የአፍሪቃ አቅዋም በዚህ በኩል ከአጋሮቻችን ጋር ቀጣይነት ይኖረዋል የሚል መልስን ነዉ የሰጡት። አንድ የምስራቅ አፍሪቃ የፖለቲካ ተንታኝ አምባሳደሩ ዲፕሎማስያዊ ብቃታቸዉ እንደ ዋና መስፈርት ታይቶ መታጨታቸዉን ገልፀዋል። የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዝርዝሩን ልኮልናል።     

መክብብ ሸዋ


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW