1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ የUSAID እገዛ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 2 2011

የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ፕሮጀከቱ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን የፍትህ ስርዓት ለማሻሻል ለተጀመሩ ስራዎች እገዛ እንደሚያደርግ ለዶቼቬለ DW በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

Äthiopien USAID Project for Ethiopia | Maaza Ashenafi
ምስል DW/G. Tedla Hailegiorgis

ለኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ማሻሻያ የUSAID እገዛ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ የፍትህ ተቋማትን አቅም ለማጎልበት ይረዳል የተባለ ፕሮጀክት ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ይፋ ሆኗል። ለዚሁ ፕሮጀክት የዩናይትድ ስቴትስ የልማት ተራድኦ ድርጅት በምህጻሩ USAID አራት ሚሊዮን ዶላር እንደሚሰጥ ፕሮጀክቱ ይፋ በተደረገበት በሸራተን ሆቴል በተሰጠ መግለጫ ላይ ተነግሯል። የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ፕሮጀከቱ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን የፍትህ ስርዓት ለማሻሻል ለተጀመሩ ስራዎች እገዛ እንደሚያደርግ ለዶቼቬለ DW በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW