ለእጓለ ምውታን የሚደረግ ርዳታ
ዓርብ፣ ጥቅምት 16 2011ማስታወቂያ
ቤተክርስትያኒቷ እነዚህን ወላጅ አልባ ህጻናት ለመርዳት የወጠነችውን እቅድን ለማሳካትም በርዳታ ላይ ብቻ ጥገኛ ሳትሆን፣ ህብረተሰቡን በማስተባበር ራሷን ችላ መቆም እንዳለባት ባለስልጣኑ ጠቅሰዋል። ከቤተክርስትያኒቱ ርዳት ተጠቃሚ የሆኑ DW ያነጋገራቸው ሁለት ተረጂዎች ያገኙትን ድጋፍ አሞግሰው፣ እነሱም ወደፊት ሌሎች ችግረኞችን ለመርዳት ከቤተክርስትያኒቷ ጋር እንደደሚተባበሩ ገልጸዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ