1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ለእጓለ ምውታን የሚደረግ ርዳታ

ዓርብ፣ ጥቅምት 16 2011

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ወላጅ አልባ ህጻናትን ለመርዳት ከቀድሞ በበለጠ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትሰራ አንድ የቤተክርስትያኒቱ ባለስልጣን አስታወቁ። በሀገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች ወላጅ አልባ የሆኑት 4,6 ሚልዮን ህጻናት ይገኛሉ።

Sitz des Patriarchen der äthiopisch-orthodoxen Kirche in Addis Abeba
ምስል፦ DW

ለእጓለ ምውታን የሚደረግ ርዳታ

This browser does not support the audio element.

ቤተክርስትያኒቷ እነዚህን ወላጅ አልባ ህጻናት ለመርዳት የወጠነችውን እቅድን ለማሳካትም በርዳታ ላይ ብቻ ጥገኛ ሳትሆን፣ ህብረተሰቡን በማስተባበር ራሷን ችላ መቆም እንዳለባት ባለስልጣኑ ጠቅሰዋል። ከቤተክርስትያኒቱ ርዳት ተጠቃሚ የሆኑ DW ያነጋገራቸው ሁለት ተረጂዎች ያገኙትን ድጋፍ አሞግሰው፣ እነሱም ወደፊት ሌሎች ችግረኞችን ለመርዳት ከቤተክርስትያኒቷ ጋር እንደደሚተባበሩ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW