1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለእጓለ ምውታን የሚደረግ ርዳታ

ዓርብ፣ ጥቅምት 16 2011

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ወላጅ አልባ ህጻናትን ለመርዳት ከቀድሞ በበለጠ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትሰራ አንድ የቤተክርስትያኒቱ ባለስልጣን አስታወቁ። በሀገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች ወላጅ አልባ የሆኑት 4,6 ሚልዮን ህጻናት ይገኛሉ።

Sitz des Patriarchen der äthiopisch-orthodoxen Kirche in Addis Abeba
ምስል DW

ለእጓለ ምውታን የሚደረግ ርዳታ

This browser does not support the audio element.

ቤተክርስትያኒቷ እነዚህን ወላጅ አልባ ህጻናት ለመርዳት የወጠነችውን እቅድን ለማሳካትም በርዳታ ላይ ብቻ ጥገኛ ሳትሆን፣ ህብረተሰቡን በማስተባበር ራሷን ችላ መቆም እንዳለባት ባለስልጣኑ ጠቅሰዋል። ከቤተክርስትያኒቱ ርዳት ተጠቃሚ የሆኑ DW ያነጋገራቸው ሁለት ተረጂዎች ያገኙትን ድጋፍ አሞግሰው፣ እነሱም ወደፊት ሌሎች ችግረኞችን ለመርዳት ከቤተክርስትያኒቷ ጋር እንደደሚተባበሩ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW