ለውጥ፣ በተመራማሪዎች ልውውጥ
ዓርብ፣ መጋቢት 14 2004ማስታወቂያ
በትክክል ምንን እንደሚመለከት፤ ቦን ላይ DAAD ስላካሄደው ጉባዔና የተማራማሪዎች ልውውጥም ፣ አስተያየታቸው ምን እንደሆነ ጠይቄአቸዋለሁ። ጤናይስጥልኝ እንደምን አመሻችሁ? የዛሬው ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን እንግዲህ፤ ከሦስቱ ኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ጋር ያደረግነውን ቃለ ምልልስ ይሆናል የምናሰማችሁ፣
«ለውጥ በተመራማሪዎች ልውውጥ፤ «እንኳን ወደ አፍሪቃ መጣችሁ» የሚለው ርእስ ፍሬ-ሐሳብና በተጨባጭ ሁኔታ ስላለው ጠቀሜታም ሃሳባቸውን እንዲህ አካፍለውናል።
ተክሌ የኋላ
ሒሩት መለሰ