1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ቀውስ

ሐሙስ፣ ግንቦት 23 2010

አሜሪካን ማዕቀብ ይጣልባቸው ካለቻቸው ባለሥልጣናት መካከል  የመከላከያ እና  የማስታወቂያ ሚኒስትሮች እንዲሁም የቀድሞ የጦር ኃይል አዛዥ ይገኙበታል

Bildkombo Südsudan Riek Machar und Salva Kiir
ምስል፦ Getty Images/Zacharias Abubeker/Ashraf Shazly/Montage

ደቡብ ሱዳን እና የፀጥታው ምክር ቤት

This browser does not support the audio element.

ዩናይትድ ስቴትስ በ6 የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ባቀረበችው ሀሳብ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። ማዕቀቡም የጉዞ እና የገንዘብ ዝውውር እገዳን ያካትታል። አሜሪካን ማዕቀብ ይጣልባቸው ካለቻቸው ባለሥልጣናት መካከል  የመከላከያ እና  የማስታወቂያ ሚኒስትሮች እንዲሁም የቀድሞ የጦር ኃይል አዛዥ ይገኙበታል።የናይሮቢው ወኪላችን ቻላቸው ታደሰ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። 

ቻላቸው ታደሰ

ኂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW