1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለግንቦቱ ምርጫ የአፍሪቃ ህብረት ታዛቢ ቡድን

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 6 2002

የፊታችን ግንቦት አስራአምስት በኢትዮጽያ ምርጫ የአፍሪቃ ህብረት ታዛቢዎቹን እንደሚያሰማራ ዋና ጸሃፊዉ ዦንፒንግ ማስታወቃቸዉ ተገልጾአል።

ምስል AP

ህብረቱ እስካሁን በምርጫ ዙርያ ምንም አይነት የተፈረመዉ ሰነድ አለሞሩም ተያይዞ ተጠቅሶአል የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘገባ ይዞአል።

ታደሰ እንግዳዉ፣አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW