1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሌላ አማራጭ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 12 2013

በመንግሥት የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚታየውን የተማሪዎች የመቀበል አቅም ውስንነት ለመፍታት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሙያ ቀስመው የሚመረቁበትን አማራጭ አቅጣጫ ሊከተል እንደሚችል የትምሕርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የከፍተኛ ትምሕርት ዕድል ማግኘት የማይችሉ ተማሪዎች አማራጭ የሙያ ስልጠና አግኝተው ሥራ እንዲፈጥሩ ለማስቻል እየተሠራ ነው።

Äthiopien Addis Abeba Motorräder aus Stadt verbannt
ምስል DW/Solomon Musche

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በተመለከተ አዲሱ የትምሕርት ሚኒስቴር ዕቅድ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ  በመንግሥት የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚታየውን የተማሪዎች የመቀበል የአቅም ውስንነት ለመፍታት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሙያ ቀስመው የሚመረቁበትን አማራጭ አቅጣጫ ሊከረል እንደሚችል የትምሕርት ሚኒስቴር አስታወቀ። 12ኛ ክፍል ደርሰው የከፍተኛ ትምሕርት ዕድል ማግኘት የማይችሉ ተማሪዎች አማራጭ የሙያ ስልጠና አግኝተው ሥራ እንዲፈጥሩ ለማስቻል እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ ዶ/ር ገረመው ሁሉቃ ተናግረዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሚኒስትር ዲኤታውን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW