1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሊቢያ፦ የሠላም ዕቅድ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 3 2003

በሊቢያ አማፂያንና የመንግስት ታማኝ ሃይላት የሚያካሂዱት ውጊያ አሁንም ቀጥሏል። የአፍሪቃ ኅብረት የሠላም ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታውቓል። የጀርመን ዜና አገልግሎት DPA እንደዘገበው የሠላሙን ዕቅድ የሊቢያው መሪ ሙኣማር ጋዳፊ ተቀብለውታል። አማፂያን ግን

ኔቶ አፀፌታ መውሰዳችን አይቀርም ሲል አስጠንቅቓል
ኔቶ አፀፌታ መውሰዳችን አይቀርም ሲል አስጠንቅቓልምስል DW
የሠላሙን ዕቅድ ተመልክተው መልስ እንደሚሰጡበት ገልፀዋል። አያይዘው ከሁሉ አስቀድሞ የሊቢያው መሪ ጋዳፊና ልጆቻቸው ከሀገር መውጣት አለባቸው ሲሉ ተደምጠዋል። ማንተጋፍቶት ስለሺ ዝርዝር ዘገባ አለው። ማንተጋፍቶት ስለሺ ሽዋዮ ለገሰ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW