1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሕዳሴ ግድብ፤ የግብጽና ሱዳን ወታደራዊ ስምምነት ስጋት

ሰኞ፣ የካቲት 29 2013

አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት የሁለቱ ሀገራት እንቅስቃሴ በሂደቱ ውስጥ የገቡት ኢትዮጵያ ውስጣዊ ሽኩቻ ውስጥ በገባችበት በአሁን ወቅት በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘውን የህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትን ለመፈታተን ስለመሆኑ አመልክተዋል።

Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል AFP/Maxar Tech

This browser does not support the audio element.

ግብጽና ሱዳን ሰሞኑን ወታደራዊ ትብብሮችን ከመፈረም አንስቶ የግብጹን ፕሬዝዳንት አብዱልፈታ አልሲሲን በካርቱም በማስተናገድ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ ሊኖራቸው በሚገባ ግንኙነቶች ላይ መክረዋል። አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት  ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር ጠንካራ የዲፕሎማሲ ተግባራትን መከወን ለኢትዮጵያውያን ዋና መፍትሔ ይሆናል። 

ስዩም ጌቱ
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW