ሕዳሴ ግድብ፤ የግብጽና ሱዳን ወታደራዊ ስምምነት ስጋት
ሰኞ፣ የካቲት 29 2013![Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre](https://static.dw.com/image/54270835_800.webp)
ማስታወቂያ
ግብጽና ሱዳን ሰሞኑን ወታደራዊ ትብብሮችን ከመፈረም አንስቶ የግብጹን ፕሬዝዳንት አብዱልፈታ አልሲሲን በካርቱም በማስተናገድ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ ሊኖራቸው በሚገባ ግንኙነቶች ላይ መክረዋል። አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር ጠንካራ የዲፕሎማሲ ተግባራትን መከወን ለኢትዮጵያውያን ዋና መፍትሔ ይሆናል።
ስዩም ጌቱ
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ