1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

መቀሌ የሚገኙ ኤርትራዉያንስ ምን ይላሉ ?

ሐሙስ፣ ኅዳር 6 2011

በጎርጎረሳዉያኑ 2009 የፀጥታዉ ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የጣለው ማዕቀብ መነሳቱ ትናንት ከተነገረ በኋላ በተለያየ ዓለም የሚገኙ በርካታ ኤርትራዉያን በተለያዩ ዘዴዎች ደስታቸዉን ሲገልፁ ተሰምተዋል።

Äthiopien Stadansicht Mek' ele
ምስል፦ DW/Y. G. Egziabhare

መነሳቱን እንደመልካም አጋጣሚ ሲቀበሉት ሌሎች ደግሞ.....

This browser does not support the audio element.


በጎርጎረሳዉያኑ 2009 የፀጥታዉ ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የጣለው ማዕቀብ መነሳቱ ትናንት ከተነገረ በኋላ በተለያየ ዓለም የሚገኙ በርካታ ኤርትራዉያን በተለያዩ ዘዴዎች ደስታቸዉን ሲገልፁ ተሰምተዋል። በርካቶች የዚህን ማዕቀብ መነሳት እንደመልካም አጋጣሚ ሲቀበሉት ሌሎች ደግሞ አጋጣሚዉ በኤርትራ ለሚገኘዉ መንግሥት እድሜ ማራዘምያ የሚያገለግል ብለዉታል። የመቀሌዉ ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሤ መቀሌ የሚገኙ ኤርትራዉያንን አስተያየት አሰባስቦ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።  
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሐመድ   

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW