1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በመቐለ ኢፍትሓዊ የቤት መስሪያ ቦታ ክፍፍል ያስከተለው ቁጣ

ሰኞ፣ ጥር 15 2009

ግንባታ በመቐለ ከተማ ካለፉት አስር ዓመታት ወዲህ የተከሰተው የቤት መስሪያ ቦታ እጦት በብዙዎች ዘንድ ብርቱ ቁጣ ቀሰቀሰ።

Äthiopien Stadt Mekelle
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

mmt Ber. AA(Probleme beim Hausingprojekt in Mekelle)** - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ከ550 የሚበልጡ ማህበራት በመንግሥት ተደራጅተው ለገበሬዎች የሚከፈል ካሳ ጭምርካለ ወለድ በዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ አስቀምጠው በመጠባበቅ ላይ ባሉበት ባሁኑ ጊዜ ለነሱ የሚገባው መሬት ለዲያስፖራው በመሰጠቱ  ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW