መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት ተመልካቹ ረቂቅ ህግ23 ኅዳር 2001ማክሰኞ፣ ኅዳር 23 2001መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራትን ለመመዝገብና ለማስተዳደር የወጣው ረቂቅ ህግ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊምስል APማስታወቂያጠቅላይ ሚንስትሩ፡ የሲቪክ ማህበራት ተወካዮችና የተለያዩ ወገኖች በረቂቁ ህግ ላይ ለረጅም ጊዜ ውይይት ቢያደርጉበትም፡ በረቂቁ እንዲካተቱ የቀረቡ ማሻሻያዎች፡ ገንቢ ሀሳቦችና ለውጦች አሁንም አልተካተቱም ሲሉ የተቃውሞ ፓርቲዎች ተቃውሞአቸውን አሰምተዋል። ታደሰ እንግዳው