1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተመልካቹ ረቂቅ ሕግ

ሰኞ፣ ግንቦት 18 2000

የኢትዮጵያ መንግስት በሀገር በቀልና በውጭ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ላይ ሰፊ ገደብ ለማሳረፍ አቀደ። የጀርመን የልማት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ፖለቲካዊ ኅብረት ሊቀ መንበር ዶክተር ክላውዲያ ቫርኒንግ ይኸው ረቂቅ ሕግ በኢትዮጵያ በሚንቀሳቀሱት አባል ድርጅቶቹ ስራ ላይ ተጽዕኖ እንዳያሳርፍበት መስጋታቸውን ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

የጀርመናውያንና የኢትዮጵያውያን ትብብር
የጀርመናውያንና የኢትዮጵያውያን ትብብርምስል picture-alliance/dpa
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW