1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«መኢአድ» ራሴን እያጠናከርኩ ነዉ አለ 

ሰኞ፣ ጥቅምት 5 2011

የመላዉ አንድነት ድርጅት መኢአድ ተፎካካሪነቱን ለማጠናከር በአማራና በደቡብ ክልሎች በርከት ያሉ አዲስ ቢሮችን መክፈቱን ተናገረ። የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙሉጌታ አበበ ለ «DW » እንደተናገሩት ፓርቲዉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመክፈት ሥራዉን በመላ ሃገሪቱ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።

Äthiopien Blue Pary and AEUP Pressekonferenz
ምስል DW/G. Tedla HG

ከአዲስ አበባ ዉጭ አስር ቢሮዎችን ከፍተናል

This browser does not support the audio element.


የመላዉ አንድነት ድርጅት መኢአድ ተፎካካሪነቱን ለማጠናከር በአማራና በደቡብ ክልሎች በርከት ያሉ አዲስ ቢሮችን መክፈቱን ተናገረ። የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙሉጌታ አበበ ለ «DW » እንደተናገሩት ፓርቲዉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመክፈት ሥራዉን በመላ ሃገሪቱ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። 


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW