መኢአድ በወቅታዊ ጉዳይ11 ታኅሣሥ 2008ሰኞ፣ ታኅሣሥ 11 2008የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምኅፃሩ መኢአድ አባላቶቹን ሰብስቦ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አወያየ። በሀገሪቱ በተፈጠረው ግጭት ሕይወታቸውን ላጡትም የሻማ ማብራት ስርዐት አኪያሂዷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. T. Hailegiorgisማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድትጅት በምኅፃሩ መኢአድ አባላቶቹን ሰብስቦ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አወያየ። በሀገሪቱ በተፈጠረው ግጭት ሕይወታቸውን ላጡትም የሻማ ማብራት ስርዐት አኪያሂዷል። በኢትዮ ሱዳን ድንበር ጉዳይም ተወያይቷል። መኢአድ ወደፊት እወስዳቸዋለሁ ያላቸውን አቋሞቹንም መወሰኑ ተገልጧል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ማንተጋፍቶት ስለሺ ነጋሽ መሐመድ