መድረክ ለዴሞክራሲያዊ ምክክር በኢትዮጵያ፣12 የካቲት 2001ሐሙስ፣ የካቲት 12 2001ኅብረ-ብሔራዊዎቹ፣ አንድነት ለፍትኅና ዴሞክራሲ ፓርቲና የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ፣ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያአሁን፣ እነዚህ ሁለቱ፣ የተቀላቀሉበት መድረክ ለዴሞካራሲያዊ ምክክር በኢትዮጵያ፣ ያ,ገሪቱን ወቅታዊ ይዞታ በተመለከተ፣ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የተከታተለው ታደሰ እንግዳው የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። Tekle Yewhala,aa