1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መድረክ ወደ ግንባር መሸጋገሩ

ሰኞ፣ ሐምሌ 26 2002

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከስድስት ፓርቲዎች ቅንጅት ወደ ግንባርነት መቀየሩን ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ አሳውቋል ። በዚሁ ጉባኤ ላይ የአመራር ለውጥም ተደርጓል ።

ምስል DW

አዲሱ ግንባር አንድ ወጥ አመራር እንደሚኖረው የግንባሩ ሊቀ መንበር ኢንጅነር ግዛቸው ተፈራ ለዶይቼቬለ ተናግረዋል ። ጌታቸው ተድላ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮሪስ

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW