1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መጠናከር የሚሻ የህክምና ዘርፍ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 26 2006

በዓለም ላይ 80 በመቶዉ የሚሆነዉ የማህፀን በር ካንሰር ተጠቂ የሚገኘዉ አዳጊ ሃገራት ዉስጥ መሆኑን ጥናቶች ያመለክታሉ። ለዚህ ዋና ምክንያቱም ችግሩ ስር ሳይሰድ ለማወቅ የሚያስችለዉ ት ምርመራ በወቅቱ ስለማይደረግ መሆኑን እዚህ ጀርመን ሃይሊገንሽታት በተካሄደዉ የፅንስና ማህፀን ህክምና ባለሙያዎች ጉባኤ ላይ ተገልጿል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW