1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሙባይ የሥልጣኔ-ሥይጣኔ ከተማ

ሰኞ፣ ኅዳር 22 2001

ሽብር ከየዘመኑ ትዉልድ አዕምሮ የሚያጠፋበት ብልሐት-ዘመን እንደራቀ የሽብር ጥቃቱ አይነት እንደተለዋወጠ ትዉልድ ሔዶ ትዉልድ የመተካቱ ኡደት እንጂ ግራዉ---

ሽብርምስል AP

የጉጅራቱ ሱልጣን ባሐዱር ሻሕ የግዛታቸዉን አዋሳኝ ከተቆጣጠሩት ከፖርቱጋሎች ጋር የተሻረኩት ክንዳቸዉ እየፈረጠመ፥ ግዛታቸዉ እየሰፋ፥ ደጋፊያቸዉ እየበረከተ ከመጣዉ ከሙጋል ሥርወ-መንግሥት መስራቾች ጥቃት ለመዳን ዘዴ ብለዉት ነበር።ያቺን ዉብ የባሕር ዳርቻ ከተማቸዉን ለአዉሮጳ ቅኝ ገዢዎች መስጠት ግን ግድ ነበረባቸዉ።ሰጡ።1534።ሡልጣኑ አዲስ ወዳጆቻቸዉን ለመጎብኘት ከድሮ ከተማቸዉ አጠገብ መሕልቋን ከጣለችዉ መርከብ ሲሳፈሩ በወዳጆቻቸዉ ተገደሉ።1537።ጤና ይስጥልኝ እንደምን ዋላችሁ።የማራቲዮቹ እናት አማልዕክት፥ መሪዋ በወዳጅ-ጠላቶቻቸዉ የመገደላቸዉን ጉድ ታሪክ አራት መቶ ሰባኛ አመት ለመዘከር ወራት ሥታሰላ በቀደም በሽብር ተናወጠች።በደም ጨቀየች።ሙባ፥ መሐ-አምባ፥ ሙባይ-ወይም ቦምቤይ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW