«ሙዳይ» የችግረኞች መርጃ ማህበር1 የካቲት 2008ማክሰኞ፣ የካቲት 1 2008በአዲስ አበባ በየመንገዱ የሚያድሩ ሕፃናትን፣ ሴቶችን እና አካል ተጎጂ ችግረኞችን ካለፉት 14 ዓመት ወዲህ በመርዳታ ላይ የሚገኘው «ሙዳይ» የበጎ አድራጎት ማህበር እስካሁን ከ1,000 የሚበልጡ ችግረኞችን አቋቁሞዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y. G. Egziabhareማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ይሁንና፣ አሁን ከ800 የሚበልጡ ሰው በመርዳታ ላይ የሚገኘው ይኸው ማህበር ባንድ በኩል በገንዘብ እጥረት ፣ በሌላ ወገን ደግሞ፣ የሚሰራበት ቦታ በተሸጠበት ድርጊት የተነሳ ትልቅ ችግር አጋጥሞታል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ