1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ሙዳይ» የችግረኞች መርጃ ማህበር

ማክሰኞ፣ የካቲት 1 2008

በአዲስ አበባ በየመንገዱ የሚያድሩ ሕፃናትን፣ ሴቶችን እና አካል ተጎጂ ችግረኞችን ካለፉት 14 ዓመት ወዲህ በመርዳታ ላይ የሚገኘው «ሙዳይ» የበጎ አድራጎት ማህበር እስካሁን ከ1,000 የሚበልጡ ችግረኞችን አቋቁሞዋል።

Äthiopien Muday Kinderdorf in Addis Abeba
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

[No title]

This browser does not support the audio element.

ይሁንና፣ አሁን ከ800 የሚበልጡ ሰው በመርዳታ ላይ የሚገኘው ይኸው ማህበር ባንድ በኩል በገንዘብ እጥረት ፣ በሌላ ወገን ደግሞ፣ የሚሰራበት ቦታ በተሸጠበት ድርጊት የተነሳ ትልቅ ችግር አጋጥሞታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW