1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ማሊ እና ሰላም የማውረዱ ጥረት

ረቡዕ፣ የካቲት 25 2007

የማሊ መንግሥት በሀገሩ ሰሜናዊ ከፊል ከሚንቀሳቀሱ አንዳንድ ታጣቂ ቡድኖች ጋ ባለፈው እሁድ የተፈራረመው የሰላም ስምምነት ሀገሪቱን ለማረጋጋት እንደሚያስችል ወሳኝ ርምጃ ተቆጠረ። ዋነኛው የቱዋሬግ ዓማፅያን ቡድን፣

Algerien Mali Friedensabkommen Unterzeichnung in Algier
ምስል Farouk Batiche/AFP/Getty Images

የአዛዋድ ነፃነት እንቅስቃሴ፣ በምህፃሩ « ኤም ኤን ኤል ኤ » ግን ስለስምምነቱ ከደጋፊዎቹ ጋር ለመምከር ጊዜ እንደሚያስፈልገው በማስታወቅ በአልጀሪያ ሸምጋይነት ከስምንት ወራት ድርድር በኋላ የተደረሰውን ውል አልፈረመም። « ኤም ኤን ኤል ኤ » የደጋፊዎቹን ስምምነት ካገኘ ውሉ በሚመለከታቸው ወገኖች በይፋ በዚህ በተያዘውአውሮጳዊ መጋቢት ወር ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል።

ካትሪን ማቴይ

ይልማ ኃይለሚካኤል

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW