1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ አረፉ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 3 2004

እዉቁ ኢትዮጵያዊ የስነ-ጥበብ ምሁር ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሪት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ትንናት ከቀትር በኅላ በሰማንያ አመታቸዉ በድንገት ማረፋቸዉ ነዉ ዛሪ ይፋ የሆነዉ።

ምስል dapd

እዉቁ ኢትዮጵያዊ የስነ-ጥበብ ምሁር ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሪት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ትንናት ከቀትር በኅላ በሰማንያ አመታቸዉ በድንገት ማረፋቸዉ ነዉ ዛሪ ይፋ የሆነዉ። አፈወርቅ ተክሌ ዘመናዊ ጥበብን ከኢትዮጵያ ቱፊታዊ ስነ-ጥበብ ጋር በማጣመር የሰሩዋቸዉ የቀለም ስራዎች በአለም ታዋቂነትን እንዲያገኙ አድርጎአቸዋል። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የስነ-ጥበብ ትምህርት ዲፓርትመንት መምህራን እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሪት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌን ለረጅም አመት ያቋቸዋል። አነጋግረናቸዉ ነበር!

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW