1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምላዲች እና የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት

ሰኞ፣ ግንቦት 22 2003

ዴን ኻግ ውስጥ ሲጠበቁ ብዙ ጊዜ አልፎዋል፡ የቀድሞው የቦዝንያ ሰርቢያውያን ዋና ጦር አዛዥ፡ ራትኮ ምላዲች።

ለምላዲች የድጋፍ ሰልፍምስል DW

ምላዲች በስሬብሬኒሳ እአአ በ1995ዓም ለተፈጸመው እና ስምንት ሺህ ሰዎች ለተገደሉበት ጭፍጨፋ በዩጎዝላቭያ ጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ፊት ቀርበው መልስ እንዲሰጡ ቤልግሬድ የሚገኝ አንድ ፍርድ ቤት ሰሞኑን ወስኖዋል። የምላዲች ጠበቆች በዚሁ ውሳኔ አንጻር ይግባኝ ማመልከቻ ለማስገባት አስበዋል። በሰርቢያ ብዙ የምላዲች ደጋፊዎች በፍርድ ቤቱ ውሳኔ አንጻር ተቃውሞ በማሰማት ላይ ሲሆኑ፡ የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ዮርግ ፓስ እንድሚለው፣ እነርሱ ምላዲችን እንደ ወንጀለኛ ሳይሆን እንደአርበኛ ነው የሚመለከቱዋቸው።

ዮርግ ፓስ
አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW