1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርትን የማስተዋወቂያ ባዛር በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ጥር 23 2011

የማስታወዋቂያ መርሐ ግብር የአምራችና ሸማቾችን ዉይይት፤ ባዛርና የተለያዩ ትርዒቶችን የሚያካትት ነዉ።መርሐ ግብሩ አምራቾች ምርቶቻቸዉን ለማሳደግ እና በሚፈለገዉ ጥራት ለተጠቃሚዉ ለማቅረብ ይረዳል ተብሏል

Äthiopien Usman Surur Director Cooperative Agency
ምስል DW/G. Tedla

(Beri.AA) Ethiopian federal production agency - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ የፌደራል የሕብረት ሥራ ኤጄንሲ የሐገሪቱን አምራቾች ከሸማቾች ጋር ያገናኛል ያለዉን የማስተዋወቂያ መርሐ-ግብር በቅርቡ እንደሚጀምር አስታወቀ።ከጥር ማብቂያ ጀምሮ ለሁለት ሳምንት ይቆያል የተባለዉ የማስታወዋቂያ መርሐ ግብር የአምራችና ሸማቾችን ዉይይት፤ ባዛርና የተለያዩ ትርዒቶችን የሚያካትት ነዉ።መርሐ ግብሩ አምራቾች ምርቶቻቸዉን ለማሳደግ እና በሚፈለገዉ ጥራት ለተጠቃሚዉ ለማቅረብ ይረዳል ተብሏል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW