1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርጫና ጥላቻ

ዓርብ፣ የካቲት 26 2013

የፖለቲካ መልዕክቶች ከጥላቻ እና ቀስቃሽ ይዘቶች እንዲቆጠቡ ተጠየቀ ። የፀረ ጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃዎች ሕግም ያለምንም አድሎ እንዲተገበር ዛሬ በአዲስ አበባ በተደረገ አንድ ውይይት ላይ ተጠይቋል

Äthiopien Zentrum für die Förderung von Rechten und Demokratie
ምስል Solomon Muchie/DW

ፓርቲዎች ከጥላቻ እና ቀስቃሽ ንግግሮች መቆጠብ አለባቸው

This browser does not support the audio element.

በቀጣዩ አገር አቀፍ ምርጫ ተወዳዳሪዎች የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የሚያስተላልፏቸው የፖለቲካ መልዕክቶች ከጥላቻ እና ቀስቃሽ ይዘቶች እንዲቆጠቡ ተጠየቀ ። የፀረ ጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃዎች ሕግም ያለምንም አድሎ እንዲተገበር ዛሬ በአዲስ አበባ በተደረገ አንድ ውይይት ላይ ተጠይቋል።በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ በዚህ ዓመት የሚከናወነው  በአሉታም ሆነ በአዎንታ የማሕበራዊ መገናኛዎች ተፅዕኖ የሚነካው በመሆኑ ከጥላቻ እና ግጭት ቀስቃሽ መረጃና መልዕክቶች ስርጭት ሁሉም እንዲጠበቅ ያስፈልጋል ተብሏል።
ሰለሞን ሙጬ
ታምራት ዲንሳ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW