ምርጫ በማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ14 ጥር 2003ቅዳሜ፣ ጥር 14 2003ማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ በነገው ዕለት አዲስ ፕሬዚደንት እና አዲስ ምክር ቤት ትመርጣለች።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየፕሬዚደንት ፍርንስዋ ቦዚዜ የምርጫ ዘመቻ ሰሌዳምስል DW/Leclercማስታወቂያባለፉት ዓመታት ከሶስት መቶ ሺህ የሚበልጥ ህዝብዋ የተፈናቀለባት እና ግጭትና ድህነት የተፈራረቀባትን ሀገር የሚመራው አዲሱ ፕሬዚደንት ብዙ አዳጋች ሁኔታ ይጠብቃቸዋል። ዲርክ ኮፐ አርያም ተክሌ