1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርጫ በዚምባብዌ

ቅዳሜ፣ መጋቢት 20 2000

ዚምባብዌ ውስጥ በዛሬው ዕለት ፕሬዚደንትታዊና ም/ቤታዊ ምርጫ ሲካሄድ ዋለ። ምርጫው ሀገሪቱ ለምትገኝበት ብርቱ የኤኮኖሚ ቀውስ ለሚወቀሱት ለፕሬዚደንት ሮበርት ሙጋቤ ትልቅ ፈተና ሆኖ ነው የሚታየው። በሙጋቤ አንጻር ተፎካካሪ በመሆን ለፕሬዚደንቱ ሥልጣን በዕጩነት የቀረቡት የቀድሞው የሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ሢምባ ማኮኒና የዴሞክራሲው ለውጥ እንቅስቃሴ መሪ ሞርጋን ስቫንጊራይ ናቸው። ሁለቱም ዕጩዎች ፕሬዚደንት ሙጋቤን ምርጫውን ለማጭበርበር አቅደዋል

ፕሬዚደንት ሙጋቤ ድምጽ ሲሰጡ
ፕሬዚደንት ሙጋቤ ድምጽ ሲሰጡምስል AP

በሚል ይወቅሱዋቸዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW