ምርጫ ከአዋሽ እስከ ቢሾፍቱ
ሰኞ፣ ሰኔ 14 2013![Äthiopien | Parlamentswahl in Bishoftu](https://static.dw.com/image/57982131_800.webp)
ማስታወቂያ
ከአዋሽ እስከ ቢሾፍቱ ባለው መስመር ምርጫው በሰላም ሲከናወን ውሏል። በተዘዋወርንባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ፤ ጣቢያዎቹ ለመራጮች ምቹ አለመሆን፤ ከኮቪድ 19 መከላከያ ከሆኑት አንዱን ማለትም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ካለማድረግ በቀር በሰላም ሲከናወን አስተውለናል። ወደ አፋር፣ አዳማ እና ቢሾፍቱ ብቅ ብሎ ምርጫውን ያስተዋለው ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አዲስ አበባ ሲደርስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ