1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርጫ 2002እና ዝግጅቱ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 7 2001

በቀጣዩ 2002ዓ,ም የሚካሄደዉ ምርጫ ግልፅ፤ ተዓማኒ፤ ፍትሃዊና ሰላማዊ እንደሚሆን ገዢዉ ፓርቲ ኢህአዴግ ከወዲሁ እየተናገረ ነዉ።

ከ1997ቱ ምርጫ ድምፅ ሰጪዎች አንዷ
ከ1997ቱ ምርጫ ድምፅ ሰጪዎች አንዷምስል AP

ምርጫዉን የተሳካ ለማድረግም ስልታዊ ሰነድ ተዘጋጅቶ በገዢዉ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባላት መካከል ለዉይይት መበተኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታዉቀዋል። ምንም እንኳን መንግስት ይህን ቢልም ከ1997ዓ,ም ምርጫ የማይረሳ ተሞክሮ ቀስመናል የሚሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኢህአዴግ የሚገልጸዉና በተግባር የሚያደርገዉ አይገናኝም ሲሉ ትችት እየሰነዘሩ ነዉ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW