1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርጫ 2002 እና ሴቶች

ቅዳሜ፣ መጋቢት 11 2002

በኢትዮጵያ በግንቦት ለሚደረገው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሴቶች በመራጭነት እና በተወዳዳሪነት ተሳታፊዎች ሆነዋል።

ምስል AP

ከወንዶቹ ጋር ሲነጻጸር ግን ቁጥራቸው አነስተኛ መሆኑንና ይህ ሊሻሻል እንደሚገባው የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚደንትና የአዲስ አበባ የሴቶች ማህበር ሊቀመንበር ወይዘሮ ብዙዓለም ገበየሁ ገልጸዋል። ድርጅታቸው ይህንን ገሀድ ለማድረግ ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አስረድተዋል።

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW