ምስራቅ ሊቢያ በቦንብ ተደበደበች
ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2003ማስታወቂያ
ተቃማሚዎች በሊቢያ መንግስት የሚደርሰውን የአየር ጥቃት ለማስቆም ዓለም አቀፉ ማኅበረ-ሰብ ሊቢያ ላይ የበረራ እገዳ እንዲጥል ተማፅነዋል። በአንጻሩ የሊቢያ መንግስት ቻይናና ሩሲያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራትን ለመዋዕል-ንዋይ ፍሰት በማግባባት ላይ መሆኑ ተጠቅሷል። ቻይናና ሩሲያ ድምፅን በድምፅ የመሻር መብት እንዳላቸው የሚታወቅ ነው። የሊቢያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ማንተጋፍቶት ስለሺ የሚከተለውን አጠናቅሯል።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ