1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሞዛምቢክና ፀረ- ፈንጂ ትግሏ

ቅዳሜ፣ ሰኔ 21 2006

የተቀበሩ ፈንጂዎችን ምርት እና ዝውውርን የሚከለክለው የኦታዋ ውል የሚፈተሽበት ሦስተኛው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ትናንት በሞዛምቢክ ተጠናቀቀ። ውሉን የተፈራረሙት ሀገራት የመጀመሪያውን ጉባዔ ያካሄዱት ከ15 ዓመታት በፊት ነበር ።

ደቡባዊትዋ አፍሪቃ ሀገር ሞዛምቢክ ያኔ በዓለም እጅግ ብዙ ፈንጂዎች ከተቀበሩባቸው ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች። ዛሬ ግን ሁኔታው ተቀያይሮ ሞዛምቢክ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቧ ተሰምቶዋል። ሌላዉ ቅንብር የያዝንበት ርዕስ፤ በምዕራባዊ ኬንያ ካለፉት በርካታ ቀናት ወዲህ በተለያዩት የሀገሪቱ ጎሣዎች መካከል ጥላቻ የሚያስፋፉ ማን እንደጻፋቸው የማይታወቁ ወረቀቶች መበተን ጀምሮአል። ኬንያ ፤ የጎሳ ግጭት ሥጋት።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW