ደቡባዊትዋ አፍሪቃ ሀገር ሞዛምቢክ ያኔ በዓለም እጅግ ብዙ ፈንጂዎች ከተቀበሩባቸው ሀገራት መካከል አንዷ ነበረች። ዛሬ ግን ሁኔታው ተቀያይሮ ሞዛምቢክ አዎንታዊ ውጤት ማስመዝገቧ ተሰምቶዋል። ሌላዉ ቅንብር የያዝንበት ርዕስ፤ በምዕራባዊ ኬንያ ካለፉት በርካታ ቀናት ወዲህ በተለያዩት የሀገሪቱ ጎሣዎች መካከል ጥላቻ የሚያስፋፉ ማን እንደጻፋቸው የማይታወቁ ወረቀቶች መበተን ጀምሮአል። ኬንያ ፤ የጎሳ ግጭት ሥጋት።