ሞዴል ገሊላ በቀለ ማን ነች?
ሐሙስ፣ ግንቦት 13 2012![Frankreich | Äthiopisches Model Gelila Bekele](https://static.dw.com/image/53522412_800.webp)
ማስታወቂያ
ሞዴል ገሊላ በቀለ በዓለም አቀፍ የፋሽን መድረክ ተቀባይነት ካገኙ ጥቂት ኢትዮጵያውያን መካከል አንዷ ነች። ገሊላ የተወለደችው አዲስ አበባ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ኑሮዋን በአሜሪካዋ ኒው ዮርክ አድርጋለች። የሞዴሊንግ ሙያ የጀመረችው የ17 አመት ታዳጊ ነበረች። በዛሬው የባሕል መድረክ መሰናዶ የፓሪሷ ሐይማኖት ጥሩነህ አነጋግራታለች።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ የድምፅ ማዕቀፉን ይጫኑ
ሐይማኖት ጥሩነህ
እሸቴ በቀለ