ሟቹ የቀድሞው መንግስት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ማንነት
ማክሰኞ፣ ግንቦት 30 2003ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ በቀድሞው ወታደራዊ ሶሻሊስታዊ መንግስት ዘመን በርካታ ተቃዋሚዎችን እና ተጠርጣሪ ተቃዋሚዎችን በማስገደል ፡ በማሳሳር እና በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሰው በፍርድ ቤት የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው የነበሩት ኮሎኔል ተስፋይ ወልደስላሴ የሞቱ ቅጣት ወደ ዕድሜ ልክ እስራት በተቀየረ ማግስት ባለፈው ዓርብ በድንገተኛ ህመም አረፉ። የቀድሞ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ኮሎኔል ተስፋየ ወልደስላሴ የቀብር ስነ ስርዓታቸው ዛሬ ተፈጽሞዋል።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ