ሥለ አካባቢ ጥበቃ የቡድን 20 ጉባዔ
ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 1 2008ማስታወቂያ
ባለፈዉ ዕሁድ ተጀምሮ ትናንት በተጠናቀቀዉ ጉባዔ ላይ በተለይ ዩናይትድ ስቴትስና ቻይና የዓየር ንብረት ለዉጥን ለመቀነስ ከዚሕ ቀደም ፓሪስ-ፈረንሳይ ላይ የተደረሰበትን ሥምምነት ማፅደቃቸዉ እንደ ጥሩ ዉጤት ነዉ የታየዉ። ይሁንና የተፈጥሮ ሐብትን ለመጠበቅ አሁንም ብዙ ጥረት እንደሚጠይቅ ባለሙያዎች ይናገራሉ።የዛሬዉ ጤና እና አካባቢ የቡድን 20 ጉባዔንና ዉጤቱን ይቃኛል። የዶይቼ ቬለዋ ሃና ፉክስ የዘገበችዉን የበርሊኑ ወኪላችን እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ሃና ፉክስ / ይልማ ሐይለ ሚካኤል
ነጋሽ መሐመድ