1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሩዋንዳ የእድገት ነጸብራቅ እይታ በጀርመናዉያን አይን

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 30 2002

አዲሱ የጀርመኑ የእድገት እና ልማት ሚኒስቴር ሜስተር ዲርክ ኒብል የመጀመርያ አፍሪካ ጉዞ አቸዉን ጀምረዋል። ቢያንስ ራስዋን ችላ መንቀሳቀስ የምትችል አንድ አገር በአፍሪቃ ብትኖር ሩዋንዳ ነች ይላል አብራ የተጓዘችዉ የዶቸ ቬለዋ ኡተ ሼፈር የጻፈችዉ ዘገባ።

ዘጠኝ ሚሊዮን የህዝብ ብዛት ያላት ሩዋንዳ በአገሪቷ ዉስጥ የነበረዉ የህጻናት ሞት ቀንሶ ትምህርት በአገሪቱ ተስፋፍቶአል ሩዋንዳ ምንም አይነት ጥሪ ሃብት ለአለም ገበያ መድረክ ባታቀርብም በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተራምዳ ጎረቤት አገሮችን በመብለጥ የአፍሪቃ ሲንጋፖር ለመሆን ተነስታ ትገኛለች ይላል የወ»ሮ ኡተ ሼፈር ዘገባ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል እንዲ አሰባስቦታል።

ይልማ ሃይለሚካኤል፣ አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW