ራድዮ ኤሬና8 መጋቢት 2002ረቡዕ፣ መጋቢት 8 2002በስደት ላይ ባሉ የኤርትራ ጋዜጠኞች አነሳሽነት የተቋቋመው ራድዮ ኤሬና የተሰኘው የሬድዮ ፕሬግራም ካለፈው ሀምሌ ወር ጀምሮ በየቀኑ በትግሪኛ ቋንቋ ወደ ኤርትራና አካባቢው ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን በማስተላለፍ ላይ ነው ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያለአንድ ሰዓት ያህል የሚሰራጨው ይህ በሳተላይት አማካይነት የሚተላለፈው የራድዮ ፕሮግራም መቀመጫውን ፓሪስ ባደረገው በድንበር የለሹ የጋዜጠኞች ማህበር በዋናነትየሚረዳ ሲሆን ሌሎች የፈረንሳይ መገናኛ ብዙሀንና አንዳንድ ድርጅቶችም ለራድዮ ጣቢያው እገዛ ያደርጋሉ ። ገበያው ንጉሴ ከብራሰልስ ስለዚሁ የራድዮ ፕሮግራም ዘገባ ለኮልናል ። ገበያው ንጉሴ፤ ሂሩት መለሰ ሸዋዬ ለገሠ