ተጨማሪ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለደቡብ ሱዳን፤
ሰኞ፣ ነሐሴ 2 2008ማስታወቂያ
የሀገሪቱ የሽግግር የአንድነት መንግሥት የማይተባበርም ከሆነ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ሊጣልበት እንደሚችልም አስጠንቅቃለች። የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት ማለትም ኢጋድ አባል ሃገራት ተጨማሪ ጦር ለመላክ ጥያቄ አቅርበዉ፤ ከጁባም አዎንታዊ ምላሽ ተገኝቷል። ሆኖም የፕሬዝደንት ሳንቫ ኪር መንግሥት የሠራዊቱን ብዛት እና የሚሰማራበትን አካባቢም ለመወሰን እንደሚመክር አመልክቶ ነበር። በጉዳዩ ላይ ናይሮቢ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማን በስልክ አነጋግሬዋለሁ፤
ፋሲል ግርማ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ