1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰማያዊ ፓርቲ ያቀረበው የመብት ጥሰት ወቀሳ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 11 2009

የሰማያዊ ፓርቲ በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫው በአዲስ አበባ በእስር በሚገኙ አንድ የብሔራዊ ምክር ቤት አባሉ ላይ እየደረሰ ነው ያለውን የመብት ጥሰት በጥብቅ አወገዘ። የፓርቲው ባለስልጣናት በአቶ አግባው ሰጠኝ ላይ ተፈጽሟል የሚሉትን ጥሰት ማረሚያ ቤቱ እንዲያበቃ አሳስበዋል።

Karte Äthiopien englisch

የአቶ አግባው ሰጠኝ ስጋት

This browser does not support the audio element.

ነሀሴ፣ 2008 ዓም በቂሊንጦ ወህኒ ቤት ላይ በደረሰው የቃጠሎ አደጋ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አግባው ለሕይወታቸው መስጋታቸውን በጋዜጣዊው መግለጫ ወቅት ያስታወቁት የፓርቲው ፕሬዚደንት አቶ የሺዋስ አሰፋ ማረሚያ ቤቱ ጥሰቱን የማያበቃ ከሆነ  ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት አስታውቀዋል።  

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW