ሰሜን ኮርያና ቢል ክሊንተን29 ሐምሌ 2001ረቡዕ፣ ሐምሌ 29 2001ከወራት በፊት ሰሜን ኮርያ ድንበር ተሻግራችሁ ገብታችኋል ያለቻቸዉን የአሜሪካ ዜግነት ያላቸዉን ሁለት ሴት ጋዜጠኞች ማሰሯን ይታወሳል። ፍርድም ተሰጥቷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግክሊንተንና የተፈቱት ጋዜጠኞችምስል APማስታወቂያ የታሳሪዎቹ ጉዳይ ሲያነጋግር ከርሞ ትናንት ወደፒዮንግያንግ ያቀኑት የቀድሞዉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ቢል ክሊንተን ጋዜጠኞቹን አስፈትተዉ ይዘዉ ወደአገራቸዉ መመለስ ተሳክቶላቸዋል። የኦባማ አስተዳደር የቢል ክሊንተን ጉዞ በግል የተደረገ ተልዕኮ ነዉ ከማለት ሌላ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። አበበ ፈለቀ/ሸዋዬ ለገሠ/ ተክሌ የኋላ