ሰቆቃና ስቃይ ይገታ19 ሰኔ 2001ዓርብ፣ ሰኔ 19 2001ከ80በላይ በሚሆኑ አገራት ግርፋት፤ ድብደባና ማሰቃየት በሰዎች ላይ እንደሚፈፀም ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አድርጓል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግበኢራቃዊ ሰዓሊ የተሣለ ስቃይ የሚፈፀምበት ሰዉ ምስልምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያ አንድ ጀርመናዊ ሃኪም በበኩላቸዉ በተለያዩ የማሰቃያ መንገዶች አካላቸዉ የተጎዳ ሰዎች ጊዜዉ ቢረዝምም በደረሱበት የምርመር መንገድ ምን እንደተፈፀመባቸዉ ማወቅ እንደሚቻል ተናግረዋል። ይልማ ኃይለ ሚካኤል/ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ