1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰቆቃና ስቃይ ይገታ

ዓርብ፣ ሰኔ 19 2001

ከ80በላይ በሚሆኑ አገራት ግርፋት፤ ድብደባና ማሰቃየት በሰዎች ላይ እንደሚፈፀም ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ አድርጓል።

በኢራቃዊ ሰዓሊ የተሣለ ስቃይ የሚፈፀምበት ሰዉ ምስልምስል picture-alliance/ dpa

አንድ ጀርመናዊ ሃኪም በበኩላቸዉ በተለያዩ የማሰቃያ መንገዶች አካላቸዉ የተጎዳ ሰዎች ጊዜዉ ቢረዝምም በደረሱበት የምርመር መንገድ ምን እንደተፈፀመባቸዉ ማወቅ እንደሚቻል ተናግረዋል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል/ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW